Wn/am/Main Page

From Wikimedia Incubator
< Wn‎ | amWn > am > Main Page
Jump to navigation Jump to search

በኢትዮጵያውያን ጋዜጤኞች በሙሉ። ይህ ውክዜና (ፈጣን ዜና) የጋዜጠኝነት ስርዓትን እስከጠበቀ ድረስ ማንም ሰው ሊሰራበት የሚችል ነው። አንድ ዜናን ለማቅረብ የማንንም ፈቃድ መጠየቅ ወይም መለማመጥ አያስፈልግም። ጋዜጠኞች ሙያቸውን ማዳበር ብቻ ሳይሆን ፩. በስራቸው ጥራትና ታዕማኒነት ብቻ በህብረተ ሰቡ ሊታወቁ ይችላሉ፤ ፪. ሳንሱር የሚያደርጋቸው የለም፤ ፫. እውነት በመናገራቸው ጉዳት የሚደርስባቸው ከሆነ በብዕር ስም መጻፍ ይችላሉ፤ ፬. ጓደኛ ይፈጥራሉ፣ ዜናን ለመስራት ይተባበራሉ፤ ፭. ይማማራሉ፤ ፮. ያስተምራሉ፤

በዚህ የዜና መዋዕል ላይ ለመሳተፍ የግድ በጋዜጠኝነት ሞያ መሰልጠን አያስፈልግም። የምስክር ወረቀት ማምጣትም አያስፈልግም። የጋዜጠኝነት ፍላጎት ካለ ሌላው ሁሉ ይደረስበታል።

ዜናውን በአማርኛ መጻፍ ይቻላል።